ዶናልድ ትራምፕ ኢራንን ለመውረር የሚፈልጉበት ፬ ምክንያቶች

የዳግማዊት ባቢሎን ሀገረ አሜሪካ ርዕሰ ብሔር ፣ የምሥጢር ማኅበራት አሻንጉሊት ፡ ዶናልድ ትራምፕ ኢራንን ለመውረር የሚፈልጉበት ፬ ምክንያቶች ፦

፩.  የባንክ ሥርዓትዋ ከአሜሪካ ተፅዕኖ ውጪ በማድረግዋ፣

፪ . የአሜሪካ የጥፋት አጋር ሳዑዲ አረቢያ ላይ በተቃራኒ በመቆምዋ፣

፫. 10 ከመቶ የዓለማችን የነዳጅ ዘይት በመያዝዋ፣

፬. የነዳጅ ዘይትዋ በአሜሪካ ዶላር ለአሜሪካ ለመሸጥ ፍቃደኛ ባለመሆንዋ ናቸው ።

Post a Comment

0 Comments