ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ ይህን በማየታቸው የታደሉትና ለሙስሊም ተማሪዎቻቸውም ትዝብታቸውን ለማካፈል የደፈሩት ኢራቃዊው ሽህ አሕመድ አባንጂ፤ “ከእስልምና ገና አልወጣሁም፤ ነገር ግን ቁርአንን አልቀበለውም ትርኪምርኪ ነው” በማለት ተናግረዋል።
ካደረጓቸው አስደናቂ ምልከታዎች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፦
ቁርዓን ከአላህ የተገኘ መጽሐፍ ነው ስንል ይህ ለአላህ ትልቅ ስድብ ነው። ቅዱሱን አምላክ ከእንደዚህ ዓይነት ደደብ ነገር ጋር ማያያዝ የለብንም፤ ለአምላክ ትልቅ ስድብ ነው።
ቁርዓን የአምላክ ሳይሆን የሰው ልጅ ቃል ነው። አምላክ እንዲህ ያለ ዝብርቅርቅ ነገር አይናገርም፤
ቁርዓን በቋንቋውም ሆነ በሳይንሱ ዝብርቅርቅ ነው።
አሁን እናንተ እኔን“አላህን ተሳድቧል” ብላችሁ ትወቅሱኝ ይሆናል፤ ነገር ግን ማወቅ ያለባችሁ አላህን የምትሰድቡት “ቁርአን ከአላህ ነው” የምትሉቱ ሁሉ ናቸሁ።
“ጂብሪል” የተሰኘው መልአክ መሆኑን መሐመድ ያመጣው ምንም ማስረጃ የለውም። መሐመድ ከጂብሪል ጋር ተገናኝቶ አያውቅም ከአምላክ መምጣቱን ጠይቆ አላረጋገጠም ስለዚህ እንዴት ሊታመን ይችላል?
የቁርዓን ቋንቋ (ዓረብኛ) ዝብርቅርቁ የወጣ ቋንቋ ነው፤ አምላክ እንዲህ ባለ ዝብርቅርቅ ቋንቋ በጭራሽ አያናግረንም።
ደሞ እኮ ሙስሊሞች በድንቅ ዓረብኛ ነው የተጻፈው ይላሉ፤ ውሸት ነው፤ የቁርአን ዓረብኛ ድሃ እና ደካማ ነው።
“አልራህማን” የተሰኘውን የቁርዓን ምዕራፍ ስናነብ ዓረብኛው በጣም ደካማና አስቂኝ ሆኖ እናገኘዋለን፤
“አላህ ቁርዓንን ከፈጠረ በኋላ የሰውን ልጅ ፈጥሯል” ይለናል። ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል? እስኪ አስቡት፤ የሰው ልጅ ገና ሳይፈጠር ለማን ሊሰብክ ነው አላህ ቁርዓንን አስቀድሞ የፈጠረው? ይህ እኮ ድድብና ነው!
ቅደም ተከተሉ መሆን የነበረበት ሰውን ከፈጠረ በኋላ ቁርዓንን ፈጠረ፤ ግን በተገላቢጦሽ ቁርአንን አስቀድሞ
ፈጠር፤ ታዲያ ይህ ደደብ የሆነ ዓረብኛ ቋንቋ አይደለምን?
“ትንሹም ትልቁም ዛፍ ለአላህ ይሰግዳሉ?" ይህ ምን ማለት ነው? ዓለማቱን ሁሉ ለፈጠረ አምላክ የዛፎቹ ስግደት ያስፈልገዋልን? ለምን ዛፎች ብቻ? ዛፎች ምን የተለየ ነገር ቢኖራቸው ነው?
በእውነት ቁርዓን የቅዠታሞች ተረት ተረት ነው። ቁርዓን “እርሱ” ይልና “እርሱ” ማን እንደሆነ ግን አይገልጽም/ አያሳውቅም።
በቁርቨን የዓረብኛው ቋንቋ ሰዋሰው በጣም ደካማ ነው፤ ሁሉም ነገር የስንፍና ፈጠራ ነው። ቁርአን “ምስራቆች” ይላል፤ ስንት ምስራቆች ነው ያሉት? አምስት? አስር? ምስራቅ አንድ ብቻ አይደለምን? ለምንድን ነው በብዙ ቁጥር የሚጠራው? ቁርዓን በሰው ልጅ ታሪክ ከመቼውም ጊዜ በከፋ ደደብ የሆነ መጽሐፍ ነው። ለዚህም እኮ ነው፤ “ቁርዓን ከአላህ የተገኘ መጽሐፍ ነው” ካልን ይህ ለአላህ በጣም ትልቅ ስድብ የሚሆነው። አላህ እንዲህ ባለ ዝብርቅርቅና ቆሻሻ ቋንቋ አያናግረንም። በቁርዓን ያለው ሳይንስማ በጣም ቀልድና አሳዛኝ ነው።
“አላህ የምድርና ሰማይ ብርሃን ነው” ይልና ማብራሪያ ለመስጠት ሲሞክር ግን ሁሉም ነገር ዝብርቅርቁ ይወጣል፤ ስለዚህ ምን ለማለት እንደፈለገ ማንም ሊገባው አይችልም። በእውነት የቁርዓን ቋንቋ በጣም አሰቃቂ ነው።
ሸሁ በመጨረሻ፤ “ታዲያ ምንድን ነው ይሄ?” ብለው በሚጠይቁበት ወቅት፤ በአዳራሹ ውስጥ ያሉት ሙስሊሞች በመገረም ሲሳሳቁ ይሰሙ ነበር።
|
0 Comments