የካናዳ ወጣቶች መጽሐፍ ቅድስ አቃጠሉ

✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ 

በካናዳዋ ጠቅላይ ግዛት አልበርታ፣ ካልገሪ ከተማ ትምህርት ቤት ውጭ ለተማሪዎች መጽሐፍ ቅዱስን ሲሰጧቸው አንዳንዶቹ መጽሐፍ ቅዱስን ለማቃጠል ወሰኑ።

❖❖❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፯፥፲፯]❖❖❖

“ኢየሱስም መልሶ። የማታምን ጠማማ ትውልድ ሆይ፥ እስከ መቼ ከእናንተ ጋር እኖራለሁ? እስከ መቼስ እታገሣችኋለሁ? ወደዚህ ወደ እኔ አምጡት አለ።”

❖❖❖[ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፩፥፳፩]❖❖❖

"...እግዚአብሔርን እያወቁ እንደ እግዚአብሔርነቱ መጠን ስላላከበሩትና ስላላመሰገኑት የሚያመካኙት አጡ፤ ነገር ግን በአሳባቸው ከንቱ ሆኑ የማያስተውለውም ልባቸው ጨለመ።”

Post a Comment

0 Comments