✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ
እግዚኦ፤ ውርደት! እንግዲህ “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”ማለት እንዲህ ነው። ከብዙ መቶ ዓመታት በፊት ግብረ-ሰዶማውያን፣ ሕፃናት ደፋሪዎች፣ ፕሮቴስታንቶችና ሌሎች የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ጋብቻ ወደማይፈቀድባት የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ሰርገው በመግባት ብዙ አቅለሽላሽ ድርጊቶችን እንዲፈጽሙ ተደረጉ፣ ዓለም 'ጉድ!' አለች፣ አሁን የአውሬውን ኮድ እንዲለብሱ ተገደዱ።
0 Comments